• Student Clubs
  • Contact Us
  • About us
  • Announcement
  • Events
  • Vacancies

logo


  • Home
  • About Us
    • History
    • Vision and Mission
    • Dean Messege
    • Board Members
    • College Administration
    • Students with us
    • Contact Us
  • Academics
    • Department of Language
      • About the Department
      • Course Breakdown
        • Regular Course Breakdown
        • Extension Course Breakdown
        • Summer Course Breakdown
      • Staff Profile
      • Research and Community Service
      • Action Plan
    • Department of Mathematics
    • Department of Natural Science
    • Department of Social Science
    • Department of Aesthetics and Physical Education
    • Department of Education
      • About the Department
      • Course Breakdown
        • Regular Course Breakdown
        • Extension Course Breakdown
        • Summer Course Breakdown
      • Staff Profile
      • Research and Community Services
      • Annual Plan
    • ECCE Unit
    • Special Need education Unit
    • Practicum Unit
    • HDP
    • ECLIC
    • School link
  • Administration
    • Administrative VP
    • Human Resource
    • Procurement finance and property Admin
    • General service
    • Other Administrative Bodies
  • Facility and Services
    • Library
    • Computer Library
    • Workshops
    • Laboratories
    • Sport and Recreation
    • Student Clubs
  • Registrar
    • About Registrar
    • Academic Calendar
    • Academic Regulations
    • Annual Plan
    • Staff Profile
    • Graduated Statistics
    • Download Files
  • Research
facebook
linkedin


13
FEB
2023

በጎንደር ከተማ አዲሱ የአንደኛ ደረጃ የተማሪዎች የመማሪያ መፅሐፍትና የመምህር መምሪያን መምህራን ተዋወቁ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ አዲሱን ስርዓተ ትምህርት መሰረት በማድረግ የተዘጋጀውን የተማሪዎች የመማሪያ መፅሐፍትና የመምህር መምሪያ በከተማው በመንግስትና በግል ት/ቤቶች በማስተማር ላይ ለሚገኙ መምህራን ከየካቲት 2 ጀምሮ ሲያስተዋውቅ ቆይቷል፡፡ የመፅሐፍ ማስተዋወቂያ መርሃ ግብሩ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ለሚያስተምሩ መምህራን በዘመኑ ትምህርት እየተሰጠባቸው ባሉ አማርኛ፣ እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ አጠቃላይ ሳይንስ፣ አካባቢ ሳይንስ፣ ህብረተሰብ፣ የዜግነት ትምህርት፣ የክወናና እይታ ጥበባት ትምህርት እና ጤናና ሰውነት ማጎልመሻ የትምህርት አይነቶች በአዲስ ስርዓተ ትምህርት መሰረት በተዘጋጁ የመማሪያና ማስተማሪያ መፅሐፍት ዙሪያ ሲሆን ትውውቁን ቀደም ብሎ በመፅሐፍት ዝግጅቱ እና በአሰልጣኞች ስልጠና በተሳተፉ የጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ መምህራን እና በየጉድኝቱ ተመርጠው የአሰልጣኞች ስልጠና በወሰዱ መምህራን ተስጥቷል። የጎንደር ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ምክትል ኃላፊ አቶ ነጻነት መንግስቴ 3,040 የአንደኛና መካከለኛ ደረጃ መምህራን በመፅሐፍት ማስተዋወቅ መርሀ ግብሩ ተሳታፊ መሆናቸውን ገልፀው የመፅሐፍት ትውውቁ መምህራኑ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት በተካተቱ አዳዲስ ነጥቦች ዙሪያ በቂ ግንዛቤ ይዘው የመማር ማስተማር ሂደቱን ጥራት ማሳደግ እንዲችሉ ታስቦ ከጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ጋር በቅንጅት መሰጥቱን አስረድተዋል። በስልጠናው ላይ የተሳተፉ መምህራን ከመጽሀፎቹ ይዘትና ተዛማጅ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ የሚፈለገውን ግንዛቤ መፍጠር እንዲችሉ ያገዛቸው መርሀ ግብር መሆኑን ገልፀዋል፡፡

by Temesgen Asres
Comments are off
Continue Reading →

Calendar

February 2023
M T W T F S S
 12345
6789101112
13141516171819
20212223242526
2728  
« Jan    

Important Links

  • University of Gondar
  • Schoolarship 
  • Gondar City 

 

GCTE Statistics

GCTE Map


© Copyright 2020, Gondar College of Teachers Education
Contact: contact@gcte.edu.et