Members of Academic Commission
S.N | Name | Position | Phone | Office E-mail |
1 | Sentayehu Negash Meshesha | Dean | 0918786261 | |
2 | Adane Digisie Melesew | V/Dean | 0918543919 | |
3 | Girma Dagnew Tefera | V/Dean | 0918702770 | |
4 | Banchamalak Tsegaye | Department Head | 0918220803 | |
5 | Yemataw Moges Fasil | Department Head | 0913795458 | |
6 | Awoke Debebe Akalu | Department Head | 0918771299 | |
7 | Zinashwork Birhanu Tegegne | Department Head | 0918728503 | |
8 | Ambachew Mulualem Kindie | Department Head | 0918777913 | |
9 | Tatek waleligne Dejen | Department Head | 0920218550 | |
10 | Teferi Abebe Fenta | Head of Registrar | 0918785179 | |
11 | Senayit Tsegaye G/Woled | Head of Gender | 0913206239 | |
12 | Agmase Amare Setegne | Chairman of GCTE Teachers Association | 0918703396 | |
13 | Kindie Teshome W/tsadik | Secretary of the Commission | 0924395402 | |
14 | Regular Students Representative | |||
15 | Evening Students Representative |
Duties and Responsibilities of the Academic Commission የአካዳሚክ ኮሚሽን ተግባርና ኃላፊነት
Members of Management Committee/የሥራ አመራር ኮሚቴ አባላት
- ዲን ————————————————–ሰብሳቢ
- ሁለቱ ምክትል ዲኖች————————————–አባል
- የሥርዓተ ጾታ አሃድ ተጠሪ ——————————–አባል
- የግዥና ፋይናንስ ን/አስ የስራሂደት ሃላፊ———————-አባል
- የሰዉሃይል ን/የስራ ሂደት ሃላፊ ——————— አባልናፀሐፊ
Duties and Responsibilities of the Management Committee የሥራ አመራር ኮሚቴ ተግባርና ኃላፊነት
- በስትራቴጂክ ጉዳዮችና ዲኑ መለየት አለባቸው ብሎ በሚያምንባቸው ሌሎች ጉዳዮች ላይ ዲኑን ያማክራል፣ እንዲሁም የኮሌጁን እንቅስቃሴዎች የመከታተያ፣ የማስተባበሪያና የመገምገሚያ መድረክ ሆኖ ያገለግላል፣
- በኮሌጁ ዲን ተዘጋጅቶ የሚቀርበውን የኮሌጁን የአጠቃላይ ትምህርት የረጅም፣ የመካከለኛና የአጭር ጊዜ እቅድና በጀት መርምሮ ለቦርዱ ያቀርባል፡፡
- የመሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ በኮሌጁ ተግባራዊ መሆኑን ይከታተላል፣ ይደግፋል፡፡
- የኮሌጁን አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ ለማጠናከር የወጡ የአሠራር መመሪያዎች፣ ማኑዋሎች፣ ደንቦች ተግባራዊ መሆናቸውን ይከታተላል፡፡
- በየሥራ ሂደቱ ተዘጋጅተው የሚቀርቡ ማኑዋሎችና በኮሌጁ ደረጃ የሚዘጋጁትን የሥነ ሥርአትና የአሠራር ደንቦች መርምሮ ለቦርዱ ያቀርባል፡፡
- በትምህርት ክፍሎች የሚቀርብ እና ለስልጠናው አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የአዲስ ` አሠልጣኝ መምህራን ቅጥር ላይ መወሰን፣
- ለኮሌጁ ሰልጣኞች፣ ሠራተኞችና አሠልጣኝ መምህራን የተመቻቸ የሥራ ሁኔታ እንዲፈጠር ስልት ዘርግቶ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
- በኮሌጁ የሥልጠና ሥርአቱን የሚያግዙ ልዩ ልዩ አደረጃጀቶችን በየጊዜዉ እንዲጠናከሩ ድጋፍ ያደርጋል፡፡
- በየሥራ ሂደቱ የሰው ኃይል እንዲሟላ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፡፡
- እያንዳንዱ የሥራ ሂደት ራሱን ችሎ እንዲሠራ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፡፡
- የየሩብ አመት ሪፖርቶችን መርምሮ ለቦርዱ ያቀርባል፡፡