ተ.ቁ | የሚከናወኑ ተግባራት | ፈፃሚ | የሚከናወንበት ጊዜ (ወር) |
ሐም | ነሃ | መስ | ጥቅ | ኅዳ | ታህ | ጥር | የካ | መጋ | ሚያ | ግን | ሰኔ |
1. | ተግባራትን በዕቅድ መምራት |
1.1 | በክፍሉ ለሚከናወነው ተግባራት ዝርዝር የማስፈፀሚያ ውጤት ተኮር ዕቅድ በማዘጋጀት፣ ለሚፈፅሟቸው ሠራተኞች ግልፅ ማብራሪያ (orientation) በመስጠት፣ ለተግባራቱ ስኬታማነት የጋራ መግባባት ላይ በመድረስ መፈፀም፣ | የክፍሉ ኃላፊ | X | | | | | | X | | | | | |
1.2 | የተግባራት ዕቅድ መከታተያ ቅጽ (check list) በማዘጋጀት፣ የተግባራቱ ሂደት በሚፈለገው የጥራት መጠንና መከናወኛ ጊዜ መፈፀማቸውን እየተከታተሉ በመገምገም የቅርብ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣ | የክፍሉ ኃላፊ | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
1.3 | የክፍሉ ሰራተኞች የክፍሉን ዕቅድ ሂደትና ውጤት ቋሚ በሆነ የጊዜ ሰሌዳ የሚገመግሙበት አሰራር በመፍጠር በአፈፃፀም ላይ ለሚታዩ ችግሮች ወቅቱን የጠበቀ መፍትሄ መስጠት፣ | የክፍሉ ኃላፊና ሠራተኞች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
1.4 | የክፍሉን ወቅታዊ መረጃዎች (stastics) እና የየሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በጥራትና በወቅቱ በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል መስጠት፣ | የክፍሉ ኃላፊና ሠራተኞች | | | X | | | X | | | X | | | X |
2 | በክፍሉ የሚከናወኑ ተግባራትን በመልካም አገልገሎት አሰጣጥ መርህ መሰረት መፈፀም |
2.1 | ለክፍሉ የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን እና የጽህፈት መሳሪያዎችን ፍላጎትና አቅርቦት እየተከታተሉ እንዲሟሉ በማድረግ ምቹ የስራ ሁኔታ በመፍጠር ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ | የክፍሉ ኃላፊ | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
2.2 | የክፍሉ ሠራተኞች በየሥራ መስኮቶቻቸው ላይ ማንነታቸውን የሚገልፁ መግለጫዎች፣ የሚያስተናግዷቸው ክፍሎች፣ የሚሰጧቸውን የአገልግሎት አይነቶች፣ እና የአገልግሎቶች መስጫ ቀናትና ጊዜያትን የሚገልፁ መረጃ ሰጭ ጽሁፎችን በመለጠፍ ወደ ክፍሉ ለሚመጡ ተገልጋዮች ምቹ ሁኔታ መፍጠር፣ | የክፍሉ ኃላፊና ሠራተኞች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
2.3 | የክፍሉ ሠራተኞች በስራ ቦታቸው ራስ ገላጭ መታወቂያ (Chest-Badge) በደረት ላይ በማንጠልጠል አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ፣ | የክፍሉ ኃላፊና ሠራተኞች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
2.4 | የክፍሉ ሠራተኞች የስራ ሰዓትን አክብረው የቀን ተቀን ስራዎቻቸውን ማከናወናቸውን መከታተል፣ ወርሃዊ የክፍያ ማረጋገጫ ለሚመለከተው አካል መስጠት፣ | የክፍሉ ኃላፊ | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
2.5 | ከተለያዩ የውስጥና የውጭ የስራ ክፍሎች ምላሽ እንዲሰጥባቸው ለሚጠየቁ ጉዳዮች በወቅቱ ተገቢ ምላሽ እንዲሰጥባቸው ማድረግ፣ | የክፍሉ ኃላፊና ሠራተኞች | | | | | | | | | | | | |
2.6 | በክፍሉ የሚከናወኑ ተግባራትና አገልግሎቶች በዲሞክራሲያዊነት፣ በፍትሀዊነት፣ በግልፀኝነት፣ እና በተጠያቂነት እንዲፈፀሙ በማድረግ የውጭ የተገልጋዮችን ፍላጐት ማርካት፣ | የክፍሉ ኃላፊና ሠራተኞች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
2.7 | ወደ ክፍሉ የሚመጡ አሠልጣኝ መምህራንና ሌሎች የውጭ ተገልጋዮች ጋር ሠራተኞች የሚኖራቸው ግንኙነት በዲሞክራሲያዊና በመልካም መስተንግዶ መርህ ላይ የተመሰረተ መሆኑን መከታተል፣ ተገልጋዮች ይዘዋቸው የሚመጡትን ጥያቄዎችና ችግሮች በአግባቡ በማዳመጥ በመልካም አገልግሎት አሰጣጥ መርህ መሠረት በማስተናገድ እርካታቸውን እንዲገልፁ ማድረግ፣ | የክፍሉ ኃላፊና ሠራተኞች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
2.8 | የስራ ድርሻም ሆነ በሃላፊ የሚሠጥን የስራ ትዕዛዝ በቅንነት በፈቃደኝነት ያለጎትጓች ተለይቶ በተቀመጠ የጊዜ ገድብ መፈፀም | የክፍሉ ሠራተኞች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
3 | የሰልጣኝ ምዝገባ፣ የትምህርት ውጤት ምዝገባና የትምህርት ውጤት አሰጣጥ ተግባራትን በጥራት፣ በቅልጥፍና እና በወቅቱ መፈፀም |
3.1 | የሁሉም ፕሮግራሞች ኮርሶች ተሻሽሎ በተዘጋጀው ኮርስ ካታሎግና መጠነ ግብር መሠረት በአግባቡ መሰጠታቸውን ማረጋገጥ፡፡ | የክፍሉ ኃላፊና የሪከርድ ባለሙያዎች | X | | X | | | | | X | | | | |
3.2 | የኮርስ መመዝገቢያ ቅፆች የኮርስ ካታሎግን መሠረት በማድረግ እያዘጋጁ ሥራ ላይ ማዋል፣ | የክፍሉ ኃላፊና የሪከርድ ባለሙያዎች | X | | X | | | | | X | | | | |
3.3 | የኮርስ ውጤቶች በወቅቱ ገቢ መደረጋቸውን መከታተል፣ በወቅቱና በጥንቃቄ እንዲመዘገቡ ማድረግ፣ በአግባቡ መያዝ፣ | የሪከርድ ባለሙያዎች | | X | | | | | X | | | | | X |
3.4 | የተማሪዎች ስም ዝርዝር፣ ከቃላት ግድፈት በፀዳ መልኩ ከነአያት በጥራት ፅፎ መያዝ፣ ለሚመለከታቸው ክፍሎች መስጠት፣ የተማሪዎችን መታወቂያ በጥራትና በወቅቱ እያተዘጋጁ መስጠት፣ ሲለቁ ተከታትሎ ማስመለስ፣ | የሪከርድ ባለሙያዎች | X | | | X | | | | X | | | | |
3.5 | ዲፕሎማዎች፣ ቴምፖራሪዎች፣ የተማሪዎች ሪፖርት ካርዶች እና ሌሎች ማስረጃዎችን በጥራትና በየወቅቱ እያዘጋጁ ለተማሪዎች መስጠት፣ | የሪከርድ ባለሙያዎች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
3.6 | ከኮሌጁ ጋር በመነጋገር የዲፕሎማ ክረምት ተማሪዎች ውጤት በት/ቤት መዝጊያ ወቅት ሰሜን ጎንደር ዞን ባሉ ወረዳዎች እንዲደርስ ማድረግ | የክፍሉ ኃላፊ | | | | | | | X | | | | | |
3.7 | በክፍሉ ውስጥ ሥራ ላይ የሚውሉ ቅፃቅፆችን በማስተካከል ተገቢውን መረጃ እንዲይዙና ለአጠቃቀም ግልፅና ምቹ እንዲሆኑ ማድረግ | የክፍሉ ኃላፊና የሪከርድ ባለሙያዎች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
3.8 | ከትምህርት ቢሮ ተደልድለው የሚላኩ አዲስ መደበኛ ሰልጣኞች እና በኮሌጁ የሚመለመሉ አዲስ የማታ ተማሪዎችን በመመዝገብ ሥልጠናቸውን እንዲጀምሩ ማድረግ | የሪከርድ ባለሙያዎች | | | | X | | | | | | | | |
3.9 | በአዲሱ ሞዳሊቲ ፕሮግራሞች በመደበኛም ሆነ በማታው የሚሰለጥኑ 2ኛና 3ኛ ዓመት ተማሪዎችን ተቀብሎ በመመዝገብ የዘመኑን ትምህርትና ስልጠና እንዲጀምሩ ማድረግ | የሪከርድ ባለሙያዎች | | | X | | | | | | X | | | |
3.10 | ለአዲስና ነባር ሠልጣኞች ስለአካዳሚክ ህጎችና ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎች ማብራሪያ (orientation) መስጠት፣ በራሪ ጽሑፎችን (brochure) በማዘጋጀት ዋና ዋና የአካዳሚክ ህጎችን መስጠት፡፡ | የክፍሉ ኃላፊና የሪከርድ ባለሙያዎች | | | | X | | | | | | | | |
3.11 | በመንግስት ወጭ የሚማሩ መደበኛ ተማሪዎችን በትምህርት ላይ ያሉትን በየወሩ በመለየት የኪስ ገንዘባቸው በወቅቱ እንዲከፈል ማድረግ | የክፍሉ ኃላፊና የሪከርድ ባለሙያዎች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
4 | ለኮሌጁ ተልዕኮ መሳካት የጋራ ስሜት (Team Sprit) ፈጥሮ መንቀሳቀስ |
4.1 | በክፍሉ ውስጥ 1ለ5 አደረጃጀትን በመፍጠር በጋራ የሚሠሩ ስራዎችን እና በተናጠል የሚሰሩ ስራዎችን በልማት ሠራዊት ማከናወን፣ | የክፍሉ ሠራተኞች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
4.2 | ለክፍሉ የተመደቡ ቋሚና አላቂ የስራ መሳሪያዎች በአግባቡና በቁጠባ ስራ ላይ መዋላቸውን ማረጋገጥ፣ | የክፍሉ ኃላፊ | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
4.3 | የክፍሉ ስራ ደረጃውን ጠብቆ በወቅቱ እንዲጠናቀቅ አዳዲስ ሃሳቦችን እያፈለቁ ስራ ላይ ማዋል፣ | የክፍሉ ሠራተኞች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
4.4 | ከሌላው ለመማርም ሆነ ሌላውን ለማስተማር ፈቃደኛ መሆን | የክፍሉ ሠራተኞች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
4.5 | ሌላውን ለማገዝ ፈቃደኛ መሆን ተግባራዊም ማድረግ | የክፍሉ ሠራተኞች | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
5 | በኮሚዩኒኬሽንና የቢሮ አስተዳደር ባለሙያ የሚከናወኑ ተግባራት |
5.1 | ረቂቃቸው ተዘጋጅተው እንዲፃፉ የሚቀርቡ ደብዳቤዎችን፣ ሪፖርቶችንና ሌሎች ጸሁፎችን በሚሰጠው የስራ መመሪያ መሰረት፣ ተገቢውን የአፃፃፍ ሥርዓት በማስተካከል፣ በጥራት፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ፣ በሚፈለገው መጠን፣ በወጪ ላይ ብክነት ሳያስከትል ፅፎ ማቅረብ፣ | የኮሚ/ቢ/አስ/ ባለሙያ | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
5.2 | በራስ ኃላፊነት ተረቅቀው እንዲፃፉ የሚሰጡ ትዕዛዞችን በጥራት አዘጋጅቶና ፅፎ ማቅረብ፣ | የኮሚ/ቢ/አስ/ ባለሙያ | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
5.3 | ለውሳኔና ለፊርማ ወደሚመለከታቸው ክፍሎች የሚመሩ ደብዳቤዎችን በአይነት በመለየት በወቅቱ እያቀረቡ እንዲፈፅሙ ማድረግ | የኮሚ/ቢ/አስ/ ባለሙያ | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
5.4 | በክፍሉ የሚካሄዱ ስብሰባዎችን ቃለጉባኤ መፃፍ፣ መያዝ የስብሰባ ጥሪዎችን ማስተላለፍ፣ የመሳሰሉ ተግባራትን በአግባቡ መፈፀም፣ | የኮሚ/ቢ/አስ/ ባለሙያ | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
5.5 | በስራ ክፍሉ ውስጥ እንዲቀመጡ የሚመጡ ልዩ ልዩ ፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ በመልክ በመልካቸው አደራጂቶ በመያዝ ሲፈለጉ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚቀርቡበት አሰራር መዘርጋት፣ | የኮሚ/ቢ/አስ/ ባለሙያ | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
5.6 | ብልሽት የሚደርስባቸውን የሥራ መሳሪያዎች በመከታተል በወቅቱ ጥገና እንዲደረግላቸው በማድረግ የክፍሉ ሥራ እንዳይተጓጎል ማድረግ፣ | የኮሚ/ቢ/አስ/ ባለሙያ | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |
5.7 | በስልክ አገልግሎትን በተገቢው መንገድ በመቀበል ማስተናገድ፣ ምላሽ መስጠት ለሀላፊ ማቅረብ | የኮሚ/ቢ/አስ/ ባለሙያ | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X | X |